በአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ ም/ኃላፊ አቶ ፍ...

image description
- In ንግደረ    0

በአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ ም/ኃላፊ አቶ ፍሰሀ ጥበቡ የተመራ ልዑክ በአትክልትና ፍራፍሬ ዘርፍ ከተሰማሩ ባለሀብቶች ጋር ለመወያየት አርባምንጭ ከተማ ገብተዋል።

በአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ ም/ኃላፊ አቶ ፍሰሀ ጥበቡ የተመራ ልዑክ በአትክልትና ፍራፍሬ ዘርፍ ከተሰማሩ ባለሀብቶች ጋር ለመወያየት አርባምንጭ ከተማ ገብተዋል።

=======================

‎‎አድስ አበባ ። ግንቦት 22/2017 ዓ.ም

‎‎ልዑካኑ በዞኑ በአትክልት፣ ፍራፍሬ እና ሰብል እርሻ ዘርፍ ከተሰማሩ ባለሀብቶች ጋር በማዕከላዊ ገበያ ትስስር ለመፍጠር በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ እንደሚወያይ ይጠበቃል።


Comments

Nothing was found.

Leave Your Comments