
በከተማ ደረጃ የተዋቀረ የሱፐርቪዥን ቡድን የሰነድ ምልከታ ማካሄድ ጀመረ።
በከተማ ደረጃ የተዋቀረ የሱፐርቪዥን ቡድን የሰነድ ምልከታ ማካሄድ ጀመረ።
=============================================
አድስ አበባ ንግድ ቢሮ ሰኔ 20/2017
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአቶ ጥለሁን ሮባ የተመራ በከተማ ደረጃ የተዋቀረ የሱፐርቪዥን ቡድን የንግድ ቢሮ በ2017 በጀት ዓመት የተከናወኑ ስራዎችን የሰነድ ምልከታ ማካሄድ ጀምሯል።
Comments
Nothing was found.
Leave Your Comments