አብረን አቀድን ፣ አብረን ሰርተን፣ አብረን ውጤ...

image description
- In 2ኛው ከተማ ዓቀፍ "የኢትዮጵያን ይግዙ"    0

አብረን አቀድን ፣ አብረን ሰርተን፣ አብረን ውጤቱን አምጥተናል !

አብረን አቀድን ፣ አብረን ሰርተን፣ አብረን ውጤቱን አምጥተናል !

ባለፉት ቀናት ስናካሂድ የነበረው የከተማችን የ2017 በጀት ዓመት አፈፃፀም ግምገማና የ2018 በጀት ዓመት እቅድ ውይይት አጠናቅቀናል።

በግምገማችንም የተመዘገቡ አበረታች ውጤቶችን በማላቅ እና የተለዩ ድክመቶችን በማረም በቀጣይ የተሻለ አፈፃፀም ለማስመዝገብ ተግባብተናል ።

ከተማችን በሁሉም ዘርፍ ለነዋሪዎቿ ምቹ ፣ ሀገራዊና አህጉራዊ ብሎም አለምአ ቀፋዊ ሚናዋን በብቃት የምትወጣ ፤ ስሟና ግብሯ የተናበበ ከተማ እንድትሆን የጀመርነዉን ልማት በጥራት፣ በስፋትና በፍጥነት አጠናክረን እንደምንቀጥል ልናረጋግጥላችሁ እንወዳለን፡፡

ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ይባርክ !

ከንቲባ አዳነች አቤቤ


Comments

Nothing was found.

Leave Your Comments