በመዲናዋ በ90 ቀናት የገበያ ማረጋጋት፣ ህገወጥ...

image description
- In 2ኛው ከተማ ዓቀፍ "የኢትዮጵያን ይግዙ"    0

በመዲናዋ በ90 ቀናት የገበያ ማረጋጋት፣ ህገወጥ ንግድ ቁጥጥር እና የኢትዮጵያ-አዲስ አበባ ታምርት ግብረ-ሀይል የተሰሩ ተግባራት ላይ የአንድ ወር ከ15 ቀናት ዕቅድ አፈፃፀም ዙሪያ ከግብረ ኃይሉ አባላት ጋር ግምገማ ተካሂደዋል።

በመዲናዋ በ90 ቀናት የገበያ ማረጋጋት፣ ህገወጥ ንግድ ቁጥጥር እና የኢትዮጵያ-አዲስ አበባ ታምርት ግብረ-ሀይል የተሰሩ ተግባራት ላይ የአንድ ወር ከ15 ቀናት ዕቅድ አፈፃፀም ዙሪያ ከግብረ ኃይሉ አባላት ጋር ግምገማ ተካሂደዋል።

===========#=====#====#===@=================#=============

አዲስአበባ ንግድ ቢሮ ሐምሌ 19/11/2017

ክቡር አቶ ጃንጥራር አባይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ም/ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ በመዲናዋ በ90 ቀናት የገበያ ማረጋጋት፣ ህገወጥ ንግድ ቁጥጥር እና የኢትዮጵያ-አዲስ አበባ ታምርት ግብረ-ሀይል የተሰሩ ተግባራት ላይ የአንድ ወር ከ15 ቀናት ዕቅድ አፈፃፀም ዙሪያ ከግብረ ኃይሉ አባላት ጋር ግምገማ ተካሂደዋል።

በዚህም ባለፉት 45 ቀናት ውስጥ ከተከናወኑ ዕቅዶች በዋናነት የገብያ አቅርቦት እና የህገ-ወጥ ንግድ ቁጥጥር ስራዎች ላይ በስፋት ተገምግሟል።


Comments

Nothing was found.

Leave Your Comments